Last Seen
April 21, 2013
Last Known Location
Dibate, Ethiopia
አፍልጉኝ ይህ የምትመለከቱት በመተከል ድባጤ ወረዳ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ህያን እድሜዉ የ13 አመት ልጅ ሲሆን ስመም ቤቲ ወይም ሚባረክ ይህንስ ታደለ በጣባል ይታወቃል እናም በቀን 21 /04/2013 ከቤት በጥዋት እንደወጣ አልተመለሰም እናቱም እንኩም ከዘን ቀን ጀምሮ እህል የሚበል ነገር አልቀመሶችም እስከካችሁ ያያችሁ ካላችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር ደውላችሁ አላውቁን
If you are family members, please contact us.
If you have information about this case, please submit a tip above or contact us at info@missingfromethiopia.org.
If you have seen Beti or Mubarek (Yihines) Tadele or have any information that could help, please share it with us. Every tip matters.