
Last Seen
August 22, 2021
Last Known Location
Ethiopia
እየሱስ የነበረው #አባታችን ድንገት ሲታመሙባት ፀበል ወስድንው!!5ቀን ተጠመቆ ግን ጠፍቦን 😢 #8ወረት_እናትና_ልጆች_እያለቀሱ_ነው😢 እኚህ አባታችን #ጎበዜ_አቢራ ይባላሉ!ሻእሎ ኮንስትራክሽን እየሰሩ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በፍቅር ኖረ አካባቢ ይኖሩ ነበር!! የለንጀቻው ቀን የ2ቅ ጎበዜ ፀበል ግን ፍቁም የተለየ ለቤተሰብም በጣም አስደንጋጭ ነገር!ሲናስስቻቸውም ወደ በላ ፌራብሳ ዝንዱ አስራ ባለታ ፀበል ወስደቸው! አቶ ጎበዜ 5ቀናትን ከተመቀ በኋላ ነሐሴ16/2013ላት 6ናዓት አካባቢ ልጆች ድንገት እንቅልፍ ሲወስዳቸው ተነስተው ወጥተው በዛው ቀርተዋል🙏8ወር ቢሆሩ መንገድ ለመንገድ በንክሎተኑ አየን ዬሚል ሰው እንዲል ሲወ አጥተዋል!
If you are family members, please contact us.
If you have information about this case, please submit a tip above or contact us at info@missingfromethiopia.org.
If you have seen Gobeze Abira or have any information that could help, please share it with us. Every tip matters.